hb-logo-2
ንግባእኬ ኀበ ጥንተ ነገር
(ወደ ቀድሞ ነገር እንመለስ)
ስለ ሐመረ ብርሃን
ሐመረ ብርሃን
የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
Previous
Next

ወደ ቀድሞው ነገር እንመለስ

እንኳን ወደ ሐመረ ብርሃን በሰላም መጣችሁ

የስራዉ ውጥን በ 2010 ዓ.ም  በጥቂት ወንድሞች በጥቂት ሐሳብ ተጀመረ ይህ ስራ እንደ ጅማሮው የታሰበው ለአባቶች የብራና ቅዱሳት መጻሕፍትን በነፃ አዘጋጅቶ መስጠትን ዓላማ ያደረገ ነበር ሆኖም ፅንሰ ሐሳቡ በ 2010 ቢፀነስም ሥራዉ ግን 2011 ዓ.ም ጥር 21 ሃና መርያም ቤ/ክርስትያን አከባቢ በሚገኘው የኪራይ ቤት በ 5 ከአንዳ ቤት በመጡ ጸሐፍያን  በ1 ቆዳ አውጢታ በአንድ ቅዱሳት መጻሕፍት አራሚ ተቀጥሮ ሥራዉን ከሚያስኬዱት ወንድሞች ጋራ በ10 ሰራተኞች ሥራዉ ተጀምረዋል  እንደወጠነው በነፃ የመስጠት እቅድ በነበረው የሥራዉ ጠባይ ላይሳካ ችሏል  ቢሆንም የብራናን ዋጋ በቅናሽ ለማድረስ ከተከራየበት የሃና ማርያም ቤተ /ክርስትያን ወደ አቃቂ የቆዳ ምርቱን ለማስፋፋት ጥሩ ምርት ለማግኘት  2  ቦታዎችን በኪራይ ምርቱን እና ስራውን ለማሳደግ  ጥረት በማድረግ ላይ ሳለ ከባህልና ቱሪዝም ጋር ለመስራት ጥረት በመደረጉ ባህልና ቱሪዝም…

0 +

ለአገልግሎት የበቁ የብራና መጽሐፍት

0 +

የተሳሉ ቅዱሳት ስእላት

0 +

የክረምት ትምህርት የተካፈሉ ህፃናት

0 +

የተፈጠሩ አዲስ የስራ እድሎች

በሐመረ ብርሃን ውስጥ የሚሰሩ ስራዎች

የቆዳ ዝግጅት

-

የቆዳ ዝግጅት

ተጨማሪ ይመልከቱ

ቅዱሳት የብራና መጻህፍት

-

ቅዱሳት የብራና መጻህፍት

ተጨማሪ ይመልከቱ

ቅዱሳት ስእላት

-

ቅዱሳት ስእላት

ተጨማሪ ይመልከቱ

ትምህርት እና ሥልጠና

-

የህጻናት የክረምት ትምህርት

ተጨማሪ ይመልከቱ

አዳዲስ ዜናዎች እና ክንዎኖች

ሐመረ ብርሃን ህጻናትን መሰረት ያደረገ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የትምህርት መርሐግብር በሚል በ2013 ዓ.ም የዘመነ ክረምት የትምህርት መርሐግብሩን መስጠት ጀመረ

ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት ባለፉት አራት ዓመታት ከብራና መጻሕፍት ሥራ በተጓዳኝ ከጥንታዊ የብራና ቅጂ በማስተርጎም ላሐ ማርያም ወሰቆቃወ ድንግል የተሰኘ መጽሐፍን ለሕትመት ማብቃት ችሏል። << ንግባእኬ ኀበ ጥንተ ነገር >>  በሚል መርሕ ያባቶቹን ጥበብ ለማስቀጠል የተነሣው ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት ቢታገዝ እና ባለ ድርሻ አካላት የበኩላቸውን አስተዋጾ ቢያደርጉ ዘርፉን ከዚህ በተሻለ ቁመና ላይ መገኘት ይችላል የሚል ተስፋ አለው። 

ምስክርነት

ደርብ ሥነጊዮርጊስ -

በዚህ ዘመንም ይህን የመሰል ቅርስ እና ታሪካዊ ስራ በማየቴ ተስፋዬ መጨለም ኣቁሞል ።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በጠነከረ ሂደት ላይ መሆኗን ተረ ድቻለሁ:: ሕያው እግዚአብሔር ስራችሁን ይባርክ።

አገኘው አዳነ -

ባየሁት ፣ በጎበኘሁትና በዳሰስኳቸዉ መጽሐፍት እጅግ ተደንቄያለሁ ጥንታዊውን ያባቶቻችንን እውቀት ለዘመነኛው ሰዉ ለማስተላለፍ የምታደርጉት ጥረት አስደንቆኛል:: የጥበብ አባት አምላካችን እግዚያብሔር ጥበብንና ተፈላጊነትን ያድላችሁ ብዙ፣በርክቱ ፣ጠንክሩ

አሸናፊ ካሳ የኢትዮጵያ ቱሪስት አስጎብኚ ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዝዳንት

ሀገሬ ድንቅነሽ ጥበብና እውቀት ማናቸውን አጥተዋል ሲባል እንደ ሐመረ ብርሃን ያሉ ለዘመናት በፈጣሪ ፍቃድ ኑሪልኝ ሐመረ ብርሀን ኢትዮጵያ ሚስጥሮች ተባረኩ::

ያግኙን
ይፈልጉን

መልእክት ወይም አስተያየትዎን እዚህ ያስቀምጡ

Scroll to Top